ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለገና በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
በዓሉ የሰላም የደስታና የመተሳሰብ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።
አቶ መላኩ ከበደ የሕብረት ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ
በዓሉ የሰላም የደስታና የመተሳሰብ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።
አቶ መላኩ ከበደ የሕብረት ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ
እንኳን ለ17ኛው የኢትዮጵያ የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን አደረሳችሁ! በሕብረት እንደግ! ሕብረት ባንክ
የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት በመጀመሩ ሕብረት ባንክ የእንኳን ደስ አለን መልክቱን ያስተላልፋል:: በሕብረት እንደግ! #ሕብረትባንክ #Hibretbank
እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ! በሕብረት እንደግ #ሕብረትባንክ
ሕብረት ባንክ ከ118 አፍሪካ ኤዚቲ ኢንፎርሜሽን ሰርቪስ ፒ.ኤል.ሲ. እና ከኢትዮጵያ አነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋማት ማህበር ጋር በመተባበር መጋቢት 21 ቀን 2015 ዓ.ም በዋሽንግተን ሆቴል ለአነስተኛና…
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለደብረ ታቦር (ቡሄ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ሕብረት ባንክ በዓሉ የሰላምና የደስታ እንዲሆን እየተመኘ በዓሉ በሆያ ሆዬ ጭፈራ ውብ በሆነ…
ሕብረት ባንክ የሕብር ሀቅ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎቱን በሁሉም ቅርንጫፎቹ ልዩ መስኮት በመክፈት በመስጠት ላይ ሲሆን፤ ከዚህ በተጨማሪም ራሳቸውን የቻሉ ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነፃ የባንክ…