ሕብር ጎልደን የቁጠባ ሒሳብ
ሕብረት ባንክ በየቀኑ ወለድ የሚያስገኝ ሕብር ጎልደን የተሰኘ የቁጠባ ሂሳብ አገልግሎት አቅርቦልዎታል፡፡ በሕብር ጎልደን የቁጠባ ሂሳብ ቆጥበው ያትርፉ፡፡ ከመደበኛው ቁጠባ የላቀ ጥቅምን ያግኙ፡፡ የተጠራቀመውን ወለድ በ1 (አንድ) ወር ጊዜ ውስጥ ማውጣት በሚችሉበት በዚህ ወርቃማ ዕድል ተጠቃሚ ይሁኑ፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!
ሕብረት ባንክ በየቀኑ ወለድ የሚያስገኝ ሕብር ጎልደን የተሰኘ የቁጠባ ሂሳብ አገልግሎት አቅርቦልዎታል፡፡ በሕብር ጎልደን የቁጠባ ሂሳብ ቆጥበው ያትርፉ፡፡ ከመደበኛው ቁጠባ የላቀ ጥቅምን ያግኙ፡፡ የተጠራቀመውን ወለድ በ1 (አንድ) ወር ጊዜ ውስጥ ማውጣት በሚችሉበት በዚህ ወርቃማ ዕድል ተጠቃሚ ይሁኑ፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!
ሕብረት ባንክ የኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር ከሚያዚያ 24-25 ቀን 2015 ዓ.ም. ለሴት ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ባዘጋጀው የሥልጠና መርሃ-ግብር ላይ ባንኩ ስለሚሰጣቸው አገልግሎቶች በሕብረት ባንክ…
የሕብረት ባንክ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ከበደ “Power up Capacity and Connectedness” በሚል ርዕስ መጋቢት 12 ቀን 2015 ዓ.ም በሳይንስ ሙዚየም በተዘጋጀው የ6ኛው ዙር…
ሕብረት ባንክ እና ትረስትድ ቴክ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ጳጉሜ 01 ቀን 2015 ዓ.ም በሕብረት ባንክ ዋና መ/ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የሕብረት ባንክ…
ዘመናዊና ደህንነቱን የጠበቀ የኦንላይን ባንኪንግ አገልግሎት – 24 ሰዓት ሰባቱንም ቀናት ባሉበት ቦታ በፈለጉት ሰዓት ሕብር ኦንላይን ባንኪንግን ይጠቀሙ፡፡ ሕብረት ባንክ በሕብረት እንደግ! #Hibretbank #onlinebanking…
Ato Melaku Kebede, CEO of Hibret Bank, had a Fruitful discussion with North District Branch Managers at Hibret Head Quarters. Hibret Bank United, We Prosper!
ሕብረት ባንክ በአጋርነት ስፖንሰር ያደረገው በኢትዮ- አሜሪካ እና በዱባይ የንግድ ም/ቤቶች ትብብር የተዘጋጀው የትውውቅና የውይይት መድረክ ጥር 23 ቀን 2015 ዓ.ም በሀያት ሪጀንሲ ሆቴል ተጋባዥ…