አዲሱ የሕብረት ባንክ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሄደ::


አዲሱ የሕብረት ባንክ ማኔጅመንት የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሄደ::
ሕብረት ባንክ በቅርቡ ያካሄደውን የመዋቅር ማሻሻያ ተከትሎ አዲሱ የበላይ የሥራ አመራር የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሂዷል፡፡ በስብሰባው ማጠቃለያ ላይ የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ንጉሱ ገ/ እግዚአብሔር ለተሿሚዎቹ መልካም የሥራ ዘመን በመመኘት በቀጣይ ሁሉም ተሿሚ ጠንክሮ በቁርጠኝነት በመስራት ሕብረት ባንክን በሚገባው ከፍታ ልክ ለማሳደግ እንዲተጋ አቅጣጫ ሰጥተዋል፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!