እናመሰግናለን!
የሕብረት ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ከበደ ሀምሌ 05 ቀን 2015 ዓ.ም. በበቅሎ ቤት ቅርንጫፍ እንዲሁም ሀምሌ 06 ቀን 2015 ዓ.ም. በበሻሌ ቅርንጫፍ በመገኘት የባንኩን ደንበኞች አመስግነው እውቅና ሰጥተዋል፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ! #customerservice #customersatisfaction #ethiopia
የሕብረት ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ከበደ ሀምሌ 05 ቀን 2015 ዓ.ም. በበቅሎ ቤት ቅርንጫፍ እንዲሁም ሀምሌ 06 ቀን 2015 ዓ.ም. በበሻሌ ቅርንጫፍ በመገኘት የባንኩን ደንበኞች አመስግነው እውቅና ሰጥተዋል፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ! #customerservice #customersatisfaction #ethiopia
ሕብረት ባንክ ዘመናዊ የባንክ አገልግሎት ከመስጠት ባሻገር ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ የሚገኝ ባንክ ነው፡፡ ይሕንኑ ተግባር አጠናክሮ በመቀጠል ለሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ 10 (አስር) ኮምፒውተሮችን በስጦታ አበርክቷል፡፡…
ሕብረት ባንክ ከ118 አፍሪካ ኤዚቲ ኢንፎርሜሽን ሰርቪስ ፒ.ኤል.ሲ. እና ከኢትዮጵያ አነስተኛ ብድርና ቁጠባ ተቋማት ማህበር ጋር በመተባበር መጋቢት 21 ቀን 2015 ዓ.ም በዋሽንግተን ሆቴል ለአነስተኛና…
የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ 2ኛ ተርባይን ኃይል ማመንጨት በመጀመሩ ሕብረት ባንክ የእንኳን ደስ አለን መልክቱን ያስተላልፋል:: በሕብረት እንደግ! #ሕብረትባንክ #Hibretbank
Hibret Bank signed a partnership agreement with Safaricom M-PESA to collaborate on various initiatives that will enhance the provision of digital financial solutions in Ethiopia. …
Hibret Bank would like to invite interested & eligible vendors to bid for the supply of COMPUTER & RELATED ITEMS. S/N Description Unit Qty 1….
ሕብረት ባንክ ሳፋሪ ኮም MPESA የዲጂታል ባንኪንግ ፈቃድ ከብሔራዊ ባንክ በማግኘት በኢትዮጵያ የዲጂታል ፋይናንሲግ ዘርፍን መቀላቀሉን ምክንያት በማድረግ የሕብረት ባንክ አመራር አባላት ተወካዮች ከባንኩ ዋና…