የሕብረት ባንክ የደንበኞች ሳምንት
ሕብረት ባንክ ለክቡራን ደንበኞቹ ከሀምሌ 03 እስከ ሀምሌ 08 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት መርሀ ግብር እያከናወነ ይገኛል።
የሕብረት ባንክ የደንበኞች ሳምንት በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች ከሀምሌ 03 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ይሆናል፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!
ሕብረት ባንክ ለክቡራን ደንበኞቹ ከሀምሌ 03 እስከ ሀምሌ 08 ቀን 2015 ዓ/ም ድረስ የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት መርሀ ግብር እያከናወነ ይገኛል።
የሕብረት ባንክ የደንበኞች ሳምንት በሁሉም የባንኩ ቅርንጫፎች ከሀምሌ 03 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ ለስድስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ይሆናል፡፡
ሕብረት ባንክ
በሕብረት እንደግ!
ሕብረት ባንክ ቆጥበው ወለዱን ቀድመው መውሰድ የሚችሉበት ሕብር ወለድ አስቀድሞ የሚከፈልበትየቁጠባ ሂሳብ አገልግሎትን አቅርቦልዎታል፡፡ ለአንድ ወር በሚቆይ የጊዜ ገደብ ገንዘብ በማስቀመጥከመደበኛው የላቀ የወለድ መጠን እና…
ሕብረት ባንክ በየቀኑ ወለድ የሚያስገኝ ሕብር ጎልደን የተሰኘ የቁጠባ ሂሳብ አገልግሎት አቅርቦልዎታል፡፡ በሕብር ጎልደን የቁጠባ ሂሳብ ቆጥበው ያትርፉ፡፡ ከመደበኛው ቁጠባ የላቀ ጥቅምን ያግኙ፡፡ የተጠራቀመውን ወለድ…
ሕብረት ባንክ እና ኤግል ላየን ሲስተም ቴክኖሎጂ ፒ.ኤል.ሲ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ መጋቢት 08 ቀን 2015 ዓ.ም በሕብረት ባንክ ዋና መሥርያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን…
ሕብረት ባንክ ዛሬ ጥር 9 ቀን 2015 ዓ.ም. ከአዲስ አበባ ከተማ የዕድሮች ምክር ቤት ተወካዮች ጋር በባንኩ ዋና መ/ቤት የጋራ ምክክር አካሂዷል፡፡ በውይይቱ ላይ የባንኩ…
ሕብረት ባንክ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታን ለኢየሱስ ክርስቶስ የስቅለት በዓል በሠላም አደረሳችሁ በማለት መልካም ምኞቱን ይገልጻል፡፡ መልካም በዓል!! ሕብረት ባንክ በሕብረት…
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1444ኛው የረመዳን ጾም በሰላም አደረሳችሁ፡፡ ሕብረት ባንክ መልካም የጾም ወቅት እንዲሆንላችሁ እየተመኘ ባንካችን የሚሰጠውን ሕብር ሀቅ የተሟላ ከወለድ ነጻ…