የወንድና የሴት ጥበቃ የደንብ ልብስ (ዩኒፎርም) – ጨረታ

የጨረታ ቁጥር ሕባ/007/16- የጨረታ ማስታወቂያ:: ሕብረት ባንክ አ.ማ ከዚህ በታች የተገለፁትን የተለያዩ አይነት የወንድና የሴት ጥበቃ የደንብ ልብስ (ዩኒፎርም) በጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ተ.ቁዝርዝርመግለጫመለኪያብዛትምርመራ
1ብትን ጨርቅ (ሱፍ) ፐርፕል ቀለምሜትር1,830.50 
2ብትን ጨርቅ (ሱፍ) ተርኪሽ ቀለምሜትር1,830.50 
3ሸሚዝ ፐርፕል ቀለምበቁጥር523 
4ሸሚዝ ተርኪሽ ቀለምበቁጥር523 
5ጫማ ጥቁር ቀለም (ለወንድ)በጥንድ466 
6ጫማ ቡኒ ቀለም (ለወንድ)በጥንድ466 
7ጫማ ጥቁር ቀለም (ለሴት)በጥንድ57 
8ጫማ ቡኒ ቀለም (ለሴት)በጥንድ57 
9ካልሲበጥንድ932 
10የጥበቃ ካፖርትበቁጥር141 

ስለሆነም ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው ተጫራቾች ከዚህ በታች በተገለፀው መሠረት የጨረታ ሰነዱን ገዝተው መወዳደር ይችላሉ፡፡

  1. ተጫራቾች ለዚህ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከሀምሌ 12 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ) በአካውንት ቁጥር IN0403007 አቅራቢያቸው በሚገኝ በማንኛውም የሕብረት ባንክ ቅርንጫፍ ገቢ በማድረግ የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
  2. የጨረታ ሰነዱን ሰንጋ ተራ በሚገኘው የባንኩ ዋና መ/ቤት ሕንፃ 19 ፎቅ ግዥ ዋና ክፍል በመገኘት መግዛት ይቻላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች በጨረታ መመሪያው መሰረት የጨረታ ሰነዱን ሞልተው ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  4. በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፀውን መመሪያ ያልተከተለ ተጫራች ከውድድር ሊታገድ ይችላል፡፡
  5. እያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ በታሸገ ኤንቨሎፕ መቅረብ አለበት፡፡
  6. እያንዳዱ ተጫራች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፀውን የጨረታ ማስከበሪያ (ቢድ ቦንድ) ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር ወይም በታሸገ ኤንቨሎፕ ውስጥ በማድረግ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ 
  7. ተጫራቾች እስከ ነሐሴ 3 ቀን 2016 ዓ.ም  ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን ባንኩ ዋና መስሪያ ቤት 19 ፎቅ ማስገባት ይችላሉ፡፡
  8. ጨረታው ነሐሴ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ባንኩ ዋና መስሪያ ቤት 4 ፎቅ ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ከህብረት ባንክ ውጭ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  10. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0114 67 32 08 ወይም 011 470 6541 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

Similar Posts