ሕብረት ባንክ አ.ማ. እና ማስተር ካርድ የስምምነት ሰነድ ተፈራረሙ፡፡
ሕብረት ባንክ አ.ማ እና ማስተር ካርድ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሰነድ መጋቢት 17 ቀን 2017 ዓ/ም በሕብረት ባንክ ዋና መስሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ስምምነቱ ማስተርካርድ በተቀመጡ መመዘኛዎች…
ሕብረት ባንክ አ.ማ እና ማስተር ካርድ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የስምምነት ሰነድ መጋቢት 17 ቀን 2017 ዓ/ም በሕብረት ባንክ ዋና መስሪያ ቤት ተፈራርመዋል፡፡ስምምነቱ ማስተርካርድ በተቀመጡ መመዘኛዎች…
ሕብረት ባንክና አለም አቀፉ የፋይናንስ ኮኦፐሬሽን አይኤፍሲ (International Finance Cooperation) በፋይናንስ አሰራሮች ዙርያ በጋራ መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ.ም በባንኩ…
ሕብረት ባንክ ታላቁን የረመዷን የፆም ወርን አስመልክቶ መጋቢት 6 ቀን 2017 ዓ.ም በወንድም ካሊድ ፋውንዴሽን በተካሄደው የኢፍጣር መርሃግብር የተወሰዱ የፎቶ ማስታወሻዎች ሕብረት ባንክበሕብረት እንደግ!
ሕብረት ባንክ ታላቁን የረመዷን የጾም ወርን አስመልክቶ መጋቢት 6 ቀን 2017 ዓ.ም በወንድም ካሊድ ፋውንዴሽን ቅጥር ግቢ ዉስጥ የኢፍጣር መርሃ ግብር አካሂዷል። በኢፍጣር መርሃግብሩ ላይ…
በሕብረት ባንክ የደቡብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት ባለፉት ስድስት ወራት የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ ቅርንጫፎችና ሠራተኞች በዲስትሪክቱ ቢሮ ጥር 20 ቀን 2017 ዓ.ም. የዕውቅና ምስክር ወረቀት አበርክቶላቸዋል፡፡በዕውቅና…
ሕብረት ባንክ ከፌዴራል የሥነ- ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ጋር በመተባበር ለሁለት ቀናት የሚቆይ የሥልጠና መርሐ- ግብር በባንኩ ዋና መ/ቤት እያካሄደ ይገኛል፡፡መርሐ ግብሩን በንግግር ያስጀመሩት…
ሕብረት ባንክ ሙሉ በሙሉ በባንኩ የውስጥ አቅም ያለማውን እና የተሻሻለውን‹‹ Hibir School pay ›› የትምህርት ቤት ክፍያ አገልግሎት ታህሳስ 24 ቀን 2017 ዓ.ም. በሕብረት ባንክ…